top of page

የካቲት 15፣2016 - የ1966ቱን አብዮት 50ኛ አመት ለመዘከር ትምህርታዊ ሲሚናር ተካሄዷል

  • sheger1021fm
  • Feb 23, 2024
  • 1 min read

የ1966ቱን አብዮት 50ኛ አመት ለመዘከር ትምህርታዊ ሲሚናር ትናንት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተካሄዷል፡፡


ትምህርታዊ ሲሚናሩ የተለያዩ አምስት የጥናት መነሻ ሀሳቦች ቀርበዋል፡፡


የመነሻ ሀሳቦችን ያቀረቡ አምስት ወጣቶች የየራሳቸውን አተያይ ያካፈሉበትም ነው፡፡


በወቅቱ ተማሪዎች ይዘውት የተነሱት ሀሳብ በተሳሳተ መንገድ እየተተገበረ መቀጠሉን ከማንሳት ጀምሮ ፕሬዝዳንታዊ የመንግስት አስተዳደርን ብንሞክረው የሚሉና ሌሎችም ሀሳቦች የተነሱበት ነበር፡፡


ያሬድ እንዳሻው



ተቀራራቢ ዘገባዎች (1) http://tinyurl.com/44xt63ed



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page