top of page

የካቲት 14፣2016 - ስፖርታዊ የውርርድ ቤቶችን ከመዝጋት ይልቅ በህጋዊ መንገድ ማሰራቱ ተገቢ ሆኖ አግኝቸዋለሁ ሲል ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Feb 22, 2024
  • 1 min read

ስፖርታዊ የውርርድ ቤቶችን ከመዝጋት ይልቅ በህጋዊ መንገድ ማሰራቱ ተገቢ ሆኖ አግኝቸዋለሁ ሲል ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ተናገረ፡፡


በአንድ ወር ብቻ ከዚህ ስራ ለመንግስት በኮሚሽን መልክ 89 ሚሊዮን ብር ገቢ መደረጉን ሰምተናል፡፡


የከተማዋ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ በበኩሉ ህጋዊ ፈቃድ ወስደውም ቢሆን ባልተገባ ሁኔታ ሲሰሩ ያገኘኋቸውን ስፖርታዊ ውርርድ ቤቶች እየዘጋሁ ነው ብሏል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page