በአዲስ አበባ ዓይነ ስውራን ተማሪዎች በብሬል መፃህፍት እጥረትና በሌሎችም ችግሮች እየተፈተኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
አይነ ስውራንን ጨምሮ የአካቶ ትምህርት የሚያስፈልጋቸው ከ 37,000 በላይ ናቸው፡፡
የከተማዋ ትምህርት ቢሮም መፃህፍትን ወደ ብሬል ለመቀየር እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
ሌሎችም የአካቶ ትምህርት ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች ምን እየተሰራ ነው?
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Comments