የካቲት 12 2017 - በልደታ ክፍለ ከተማ የወረዳ 10 ነዋሪዎች ለሸገር ራዲዮ ያቀረቡት ቅሬታ
- sheger1021fm
- Feb 19
- 1 min read
መንግስት ለህዝብ ጥቅም ሲባል ሰዎችን ከመኖሪያም ሆነ ከስራ ቦታቸው ሲያፈናቅል ቀድሞ በደብዳቤ ማሳወቅ፣ ህብረተሰቡንም አነጋግሮ ስለ ጉዳዩ አምነውበት ከቦታው እንዲነሱ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
በአዲስ አበባ እየተደረገ ባለው #የቤት_ፈረሳ ግን ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ይህን ሀላፊነት እየተወጡ አይመስልም፡፡
በልደታ ክፍለ ከተማ የወረዳ 10 ነዋሪዎች ለሸገር ራዲዮ ያቀረቡት ቅሬታም ይሄንኑ ይመለከታል፡፡
ቅሬታቸውን ሰምተን የወረዳውንም ስራ አስፈፃሚ ጠይቀናል፡፡
ሙሉ ዘግባውን ያድምጡ….
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r
Comentarios