የካቲት 11፣2016 - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የሶማሊያውን ፕሬዘዳንት ለማነጋገር ያደረጉት ጥረት በፕሬዘዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ እምቢተኝነት ሳይሳካ እንደቀረ ተናገሩ
- sheger1021fm
- Feb 19, 2024
- 1 min read
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች በኩል የሶማሊያውን ፕሬዘዳንት አግኝቶ ለማነጋገር ያደረጉት ጥረት በፕሬዘዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ እምቢተኝነት ሳይሳካ እንደቀረ ለአፍሪካ መሪዎች ተናገሩ፡፡
የሶማሊያው ፕሬዘዳንትም ከ37ኛው የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን በሰጡት መግለጫ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments