top of page

የካቲት 11፣2016 - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የሶማሊያውን ፕሬዘዳንት ለማነጋገር ያደረጉት ጥረት በፕሬዘዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ እምቢተኝነት ሳይሳካ እንደቀረ ተናገሩ

  • sheger1021fm
  • Feb 19, 2024
  • 1 min read

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች በኩል የሶማሊያውን ፕሬዘዳንት አግኝቶ ለማነጋገር ያደረጉት ጥረት በፕሬዘዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ እምቢተኝነት ሳይሳካ እንደቀረ ለአፍሪካ መሪዎች ተናገሩ፡፡


የሶማሊያው ፕሬዘዳንትም ከ37ኛው የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን በሰጡት መግለጫ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page