ህዳር 3፣2016 - የእንስሳት ደህንነት ፖሊሲ ችግር ይፈታል ብሎ እንደሚያምን ብሩክ ኢትዮጵያ ተናገረ
- sheger1021fm
- Nov 13, 2023
- 1 min read
ዘግይቷል የተባለው የእንስሳት ደህንነት ፖሊሲ ፀድቆ ወደ ስራ አለመግባቱ የአህያ ቁጥር እንዲመናን፣ ዋጋዋም በ4 እጥፍ እንዲጨምር ያደረገውን ችግር ይፈታል ብሎ እንደሚያምን ብሩክ ኢትዮጵያ ተናገረ፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Σχόλια