የእንስሳት ሀብቶቻቸውን እያጡ ያሉት የኢጋድ አባል ሀገራት ምን ተሻላቸው?
- sheger1021fm
- Oct 30, 2023
- 1 min read
የአለም የእንስሳት ሀብት 12 በመቶ በመያዝ ከፊት የሆኑት የኢጋድ አባል ሀገራት ለእራሳቸው አለመሆናቸው ይሰማል፡፡
በየዓመቱ ዝናብ በቀረ እና ድርቅ በመጣ ቁጥር የእንስሳት ሀብቶቻቸውን በቀላሉ እያጡ ነው፡፡
አምና ብቻ በኢትዮጵያ፣ በሶማሌና በኬንያ በደረሰ ድርቅ ሳቢያ የ1 ቢሊዮን ዶላር የእንስሳት ሀብት አልቋል፡፡
መፍትሄው ምን ይሆን?
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Commentaires