top of page

ነሐሴ 29፣2015 - የኢሠማኮ የስራ ሀላፊዎች ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ያደረጉት ውይይት ምን ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Sep 4, 2023
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) የሰራተኛው መብትና ጥቅም ይከበር፣ በተጣለው የስራ ግብር ላይም ማስተካከይ ይደረግ ሲል ደጋግሞ ጠይቋል፡፡


ሰሞኑንም የኢሠማኮ የስራ ሀላፊዎች ከሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ውይይት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡ ምን አውርተው ይሆን?


ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በኤደንገነት መኳንንት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page