top of page

ነሐሴ 29፣2015 - የኢሠማኮ የስራ ሀላፊዎች ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ያደረጉት ውይይት ምን ይሆን?


የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) የሰራተኛው መብትና ጥቅም ይከበር፣ በተጣለው የስራ ግብር ላይም ማስተካከይ ይደረግ ሲል ደጋግሞ ጠይቋል፡፡


ሰሞኑንም የኢሠማኮ የስራ ሀላፊዎች ከሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ውይይት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡ ምን አውርተው ይሆን?


ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በኤደንገነት መኳንንት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page