top of page

ነሐሴ 8፣2015 - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለህንፃ ኪራይ በዓመት ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ያወጣል ተብሏል

ከስድስት ሺህ በላይ ህንፃዎች እንዳሉት ዘንድሮ በቆጠራ አረጋግጫለሁ የሚለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሁንም ከ200 በላይ ተቋማቱ በኪራይ ህንጻ እየሰሩ እንደሚገኙ ተናገረ።

ለህንፃዎቹ ኪራይ የከተማ አስተዳደሩ በዓመት ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያወጣም ሠምተናል።

ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Show less

Yorumlar


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page