top of page

ጥቅምት 27፣2016 - የአዕምሮ ህመም እንዳለባቸው አውቀው የህክምና እርዳታ የሚያገኙት ጥቂቶች ናቸው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Nov 7, 2023
  • 1 min read

በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰት የአዕምሮ ህመም በማከም ችግሩ ማህበረሰብ ላይ ተፅእኖ እንዳይፈጥር ማድረግ ቢቻልም የአዕምሮ ህመም እንዳለባቸው አውቀው የህክምና እርዳታ የሚያገኙት ጥቂቶች ናቸው ተባለ፡፡


የዚህም ተፅእኖ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እንደሚያርፍ ተነግሯል፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page