top of page

የአካል ጉዳተኞች ፖሊሲ በረቂቅ ደረጃ ተሰናድቶ ለመፅደቅ ዳር መድረሱ ተነግሯል

  • Nov 28, 2025
  • 1 min read

የህዳር 19 2018 

 

አካል ጉዳተኞች አለብን የሚሏቸውን ችግሮች ይፈታል፤ የተባለ የተጠቃለለ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ ወጥቶ ሳይፀድቅ ዓመታትን ወስዷል፡፡

 

 አሁን የአካል ጉዳተኞች ፖሊሲ በረቂቅ ደረጃ ተሰናድቶ ለመፅደቅ ዳር መድረሱ ተነግሯል፡፡

 

 ፖሊሲው ቀድሞ ህጉ ከፖሊሲው የተቀዳ መሆን ቢጠበቅበትም ከፈረሱ ጋሪው ቀድሟል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

 

ፋሲካ ሙሉወርቅ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡

ሐምሌ 15 2018 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የህፃናት ማቆያዎቹ ጥቂት ነበሩ ያለው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አሁን ላይ ከፍተኛ መሻሻሎች ታይተውበታል ብሏል፡፡ ጥናቱም በግል እና በመንግስት ማ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page