top of page

የነሐሴ 23፣2015 - የትራፊክ አደጋ የገጠማቸው የነጻ ሕክምና ማግኘት መብታቸው ነው


የትራፊክ አደጋ የደረሰባቸው ዜጎች በግልም ሆነ በመንግስት የጤና ተቋማት እሰከ 2 ሺህ ብር የሚደርስ የሕክምና አገልገሎት በነፃ እንዲያገኙ በህግ የተደነገገ መብት ቢሆንም አውቀውት የሚጠቀሙበት ግን ጥቂቶች ናቸው ተባለ፡፡


እስካሁን ሲሰራበት የነበረውና አሁን ካለው የዋጋ ተመን ጋር አይጣጣምም የተባለው የነፃ ሕክምና የክፍያ መጠን እንደሚሻሻልም ተነግሯል፡፡



ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page