የትምህርት ጥራት ላይ ሚከወኑ ስራዎችን ለማገዝ ከመንግስት በተጨማሪ የተለያዩ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትም እየተሳተፉ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 19፣2015
በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ላይ ሚከወኑ ስራዎችን ለማገዝ ከመንግስት በተጨማሪ የተለያዩ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትም እየተሳተፉ ነው ተባለ፡፡
ፋሮ_ፋውንዴሽን በሴቶች ላይ በማተኮር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትምህርት አገልግሎት እየሰጠ ያለ ተቋም ነው፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentarios