top of page

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከዚህ ቀደም በግል ትምህርት ቤቶች ላይ ይበረታ የነበረው ቁጥጥር በመንግስቶቹም ላይ ተግባራዊ እንደሚያደረግ ተነገረ


ሰኔ 16፣2015


የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከዚህ ቀደም በግል ትምህርት ቤቶች ላይ ይበረታ የነበረው ቁጥጥር በመንግስቶቹም ላይ ተግባራዊ እንደሚያደረግ ተነገረ፡፡


የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በሚወጡ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ረቂቅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር፤ ትናንት ሰኔ 15 ቀን ውይይት አካሂዷል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


bottom of page