የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከዚህ ቀደም በግል ትምህርት ቤቶች ላይ ይበረታ የነበረው ቁጥጥር በመንግስቶቹም ላይ ተግባራዊ እንደሚያደረግ ተነገረ
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 16፣2015
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከዚህ ቀደም በግል ትምህርት ቤቶች ላይ ይበረታ የነበረው ቁጥጥር በመንግስቶቹም ላይ ተግባራዊ እንደሚያደረግ ተነገረ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በሚወጡ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ረቂቅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር፤ ትናንት ሰኔ 15 ቀን ውይይት አካሂዷል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments