top of page

ጥቅምት 21፣2016 - የተበከሉ ምግቦችን በመመገብ ብቻ ኢትዮጵያ በዓመት 723 ሚሊዮን ዶላር እንደምታጣ ጥናት አሳ

  • sheger1021fm
  • Nov 1, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ በሶስት ዓይነት ጀርሞች የተበከሉ ምግቦችን በመመገብ ብቻ ሀገሪቱ በዓመት 723 ሚሊዮን ዶላር እንደምታጣ ጥናት አሳየ፡፡


እጅን ባለመታጠብ ፣ አብስሎ ባለመመገብ እና በመሳሰሉት ምክንያት በጀርም የተበከለ ስጋ ከሚመገቡ ሰዎች በዓመት 400,000 ሰዎች ይታመማሉ፣ 190 ሰው ደግሞ እንደሚሞት ከሰሞኑ በአለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት (ILRL)ይፋ የሆነ ጥናት አሳይቷል።


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page