top of page

ህዳር 11፣2016 - የተለያዩ መ/ቤቶች ሀላፊዎች ከገንዘብ ቅጣት እስከ ከሀፊላነት የማንሳት እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተብሏል

  • Nov 21, 2023
  • 1 min read

በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ያላግባብና ህግ ተጥሶ ወጭ የተደረገ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ ለመንግስት እንዲመለስ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተጠይቆ 1.3 ቢሊየን ብር ተመላሽ መደረጉ ተሰማ፡፡


በሒሳብ አያያዝ ከፍተኛ ችግር አለባቸው የተባሉ ዩኒቨርሲቲዎችና የሌላም መ/ቤቶች ሀላፊዎች ላይ ደግሞ ከገንዘብ ቅጣት እስከ ከሀፊላነት የማንሳት እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page