top of page

ነሐሴ 22፣2015 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ተናግሯል

የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ በዱቤ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ክፈሉኝ እያለ መጠየቁ እንዳደከመው ተናገረ።

ተቋሙ በመንግስት ተቋማት ብቻ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ጠቅሷል።

ቴዎድሮስ ወርቁ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Show less

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page