ነሐሴ 22፣2015 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ተናግሯልAug 28, 20231 min read የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ በዱቤ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ክፈሉኝ እያለ መጠየቁ እንዳደከመው ተናገረ። ተቋሙ በመንግስት ተቋማት ብቻ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ጠቅሷል። ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqzShow less
የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ በዱቤ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ክፈሉኝ እያለ መጠየቁ እንዳደከመው ተናገረ። ተቋሙ በመንግስት ተቋማት ብቻ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ጠቅሷል። ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqzShow less
Comments