Aug 281 min readነሐሴ 22፣2015 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ተናግሯል የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ በዱቤ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ክፈሉኝ እያለ መጠየቁ እንዳደከመው ተናገረ። ተቋሙ በመንግስት ተቋማት ብቻ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ጠቅሷል። ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqzShow less
የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ በዱቤ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ክፈሉኝ እያለ መጠየቁ እንዳደከመው ተናገረ። ተቋሙ በመንግስት ተቋማት ብቻ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ጠቅሷል። ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqzShow less