top of page

ነሐሴ 22፣2015 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ተናግሯል

የባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ በዱቤ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ክፈሉኝ እያለ መጠየቁ እንዳደከመው ተናገረ።

ተቋሙ በመንግስት ተቋማት ብቻ ያልተከፈለው 71 ሚሊዮን ዶላር እንዳለው ጠቅሷል።

ቴዎድሮስ ወርቁ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Show less

bottom of page