top of page

የበዛ ህዝብ በድህነት በሚኖርባቸው ሃገራት እንደ ሳንባ ነቀርሳ ያሉ በሽታዎች የብዙ ሰው ሕይወት ይቀጥፋሉ


ሰኔ 15፣2015


እንደ ኢትዮጵያ ባሉ የበዛ ህዝብ በድህነት በሚኖርባቸው ሃገራት እንደ ሳንባ ነቀርሳ ያሉ በሽታዎች የብዙ ሰው ሕይወት ይቀጥፋሉ፡፡

በተለይ መድሃኒትን በትክክል ባለመወሰድ ምክንያት መድሃኒቱን የሚላመደው የቲቪ በሽታ ደግሞ ፈተናውን አብዝቶታል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page