top of page

ነሐሴ 9፣2015 - የበረሃ አንበጣ በትግራይ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ

ከአፋር ክልል የተነሳው የበረሃ አንበጣ በትግራይ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ፡፡


የክልሉ ግብርና ቢሮ አንበጣው ስርጭቱ ከመጨመሩ በፊት ከሚነሳበት ቦታ የማጥፋት ስራ እንዲከወን ጠይቋል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: t.ly/Sheger


Website: t.ly/ShegerFM


YouTube: t.ly/SHEGER

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page