ነሐሴ 9፣2015 - የበረሃ አንበጣ በትግራይ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለAug 15, 20231 min readከአፋር ክልል የተነሳው የበረሃ አንበጣ በትግራይ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ፡፡የክልሉ ግብርና ቢሮ አንበጣው ስርጭቱ ከመጨመሩ በፊት ከሚነሳበት ቦታ የማጥፋት ስራ እንዲከወን ጠይቋል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: t.ly/ShegerWebsite: t.ly/ShegerFMYouTube: t.ly/SHEGER
ከአፋር ክልል የተነሳው የበረሃ አንበጣ በትግራይ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ፡፡የክልሉ ግብርና ቢሮ አንበጣው ስርጭቱ ከመጨመሩ በፊት ከሚነሳበት ቦታ የማጥፋት ስራ እንዲከወን ጠይቋል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: t.ly/ShegerWebsite: t.ly/ShegerFMYouTube: t.ly/SHEGER
Comments