top of page

ነሐሴ 19፣2015 - የሸገር ከተማ ከ3,200 ሄክታር የሚበልጥ መሬት ከህገ-ወጦች አስመልሻለሁ አለ

  • sheger1021fm
  • Aug 24, 2023
  • 1 min read

Updated: Aug 25, 2023


የሸገር ከተማ አስተዳደር ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተይዞ ነበር ካለው መሬት እስከ አሁን ከ3,200 ሄክታር የሚበልጠውን ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ አድርጊያለሁ አለ።


ወደ መሬት ባንክ የገባው መሬት የየአካባቢው ፕላን በሚፈቅደው መሰረት በጥቅም ላይ ይውላል ተብሏል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page