Aug 241 min readነሐሴ 19፣2015 - የሸገር ከተማ ከ3,200 ሄክታር የሚበልጥ መሬት ከህገ-ወጦች አስመልሻለሁ አለUpdated: Aug 25የሸገር ከተማ አስተዳደር ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተይዞ ነበር ካለው መሬት እስከ አሁን ከ3,200 ሄክታር የሚበልጠውን ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ አድርጊያለሁ አለ።ወደ መሬት ባንክ የገባው መሬት የየአካባቢው ፕላን በሚፈቅደው መሰረት በጥቅም ላይ ይውላል ተብሏል፡፡ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የሸገር ከተማ አስተዳደር ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተይዞ ነበር ካለው መሬት እስከ አሁን ከ3,200 ሄክታር የሚበልጠውን ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ አድርጊያለሁ አለ።ወደ መሬት ባንክ የገባው መሬት የየአካባቢው ፕላን በሚፈቅደው መሰረት በጥቅም ላይ ይውላል ተብሏል፡፡ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz