top of page

የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ከቀረጥ ነፃ እንዲገባ ቢፈቀድም ዋጋው ከመቀነስ ይልቅ እየጨመረ ነው


ሰኔ 15፣2015


በንፅህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት በወር አበባ ወቅት የሚቸገሩ ብዙ ሴቶች አሉ፡፡ በዚህም ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው የሚቀሩ ፤ በማህበራዊ ህይወትም የሚገለሉ መኖራቸው ይነገራል፡፡


በተለይ ከከተማ ውጭ በሆኑት የኢትዮጵያ አካባቢዎች ችግሩ የከፋ መሆኑ ታውቆ የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ከቀረጥ ነፃ እንዲገባ ቢፈቀድም ዋጋው ከመቀነስ ይልቅ እየጨመረ ነው፡፡


ምህረት ስዩም



Comments


bottom of page