top of page

ነሐሴ 16፣2015 - የሳውዲ አረቢያ የድንበር ጠባቂዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ስደተኞችን መግደላቸው ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Aug 22, 2023
  • 1 min read

Updated: Aug 23, 2023


የሳውዲ አረቢያ የድንበር ጠባቂዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ስደተኞችን መግደላቸው ተሰማ፡፡


የሳውዲ ወሰን ጠባቂዎች ስደተኞቹን የገደሏቸው ከየመን በኩል ድንበር አቋርጠው ወደ ሳውዲ አረቢያ ለመግባት በሞከሩበት ወቅት መሆኑን ሒውማን ራይትስ ዎች የተሰኘው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው ሪፖርት ጠቅሷል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page