top of page

ህዳር 17፣2016 - የሲሚንቶ እጥረት እንዲኖር ያደረገው የመንግስት የፖሊሲ ችግር ነበር ተባለ

የሲሚንቶ ምርት እጥረት እንዲኖር ያደረገው የመንግስት የፖሊሲ ችግር ነበር ተባለ፡፡


አሁን የተሻለ ምርት እየቀረበ ነው ተብሏል፡፡


የወርቅና ሌሎች የከበሩ ማዕድናት ላይ ያለው ብክነት ደግሞ እንደቀጠለ ነው ተብሏል፡፡


ማዕድናቱ ቢመረቱም ለጥቁር ገበያ እየተጋለጡ ስለሆነ የቁጥጥር ስራውን እንደሚያበረታ የማዕድን ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page