Nov 15, 20231 min readየሰዎችን ህይወት በሚያቀሉ ቴክኖሎጂዎች ለማገዝ በ5 ክልሎች ሲከወን የነበረው ፕሮጀክት ተጠናቀቀበተለያዩ አምስት ክልሎች የሰዎችን ህይወት በሚያቀሉ ቴክኖሎጂዎች ለማገዝ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በመተባበር ሲከወን የነበረው ፕሮጀክት ተጠናቀቀ፡፡ለ4 ዓመታት ስራ ላይ በቆየው ፕሮጀክት እንሰትን ፍቆ ቆጮ የሚሰራ ማሽንን ስራ ላይ ከማዋል ጀምሮ የተለያየ እገዛ ሲደረግ ነበር ተብሏል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በተለያዩ አምስት ክልሎች የሰዎችን ህይወት በሚያቀሉ ቴክኖሎጂዎች ለማገዝ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በመተባበር ሲከወን የነበረው ፕሮጀክት ተጠናቀቀ፡፡ለ4 ዓመታት ስራ ላይ በቆየው ፕሮጀክት እንሰትን ፍቆ ቆጮ የሚሰራ ማሽንን ስራ ላይ ከማዋል ጀምሮ የተለያየ እገዛ ሲደረግ ነበር ተብሏል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentarios