የሰዎችን ህይወት በሚያቀሉ ቴክኖሎጂዎች ለማገዝ በ5 ክልሎች ሲከወን የነበረው ፕሮጀክት ተጠናቀቀ
- sheger1021fm
- Nov 15, 2023
- 1 min read
በተለያዩ አምስት ክልሎች የሰዎችን ህይወት በሚያቀሉ ቴክኖሎጂዎች ለማገዝ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በመተባበር ሲከወን የነበረው ፕሮጀክት ተጠናቀቀ፡፡
ለ4 ዓመታት ስራ ላይ በቆየው ፕሮጀክት እንሰትን ፍቆ ቆጮ የሚሰራ ማሽንን ስራ ላይ ከማዋል ጀምሮ የተለያየ እገዛ ሲደረግ ነበር ተብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments