top of page

የሜትር ታክሲ አገልግሎት የሚሰጠው ‘’ያንጎ’’ የስራ ላይ ደህነት ለማስጠበቅ በብርቱ እየሰራሁ ነው አለ

  • sheger1021fm
  • May 14, 2024
  • 1 min read

የሜትር ታክሲ አገልግሎት የሚሰጠው ‘’ያንጎ’’ የስራ ላይ ደህነት ለማስጠበቅ በብርቱ እየሰራሁ ነው አለ፡፡

 

ለዚህም እንዲረዳኝ የዲጂታል ስርዓት እየተጠቀምኩ ነው ብሏል፡፡

 

ይህም የአሽከርካሪዎችና የደንበኞችን ደህንነት እንዲጠበቅ ይረዳል መባሉን ሰምተናል፡፡

 

ድርጅቱ በኢትዮጵያ የሜትር ታክሲ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ 7 ወራትን አስቆጥሯል፡፡

 

በአጋርነት ለመስራት ወደ ያንጎ ለሚመጡት አካላትመም ድርጅቱ ስልጠና እንደሚሰጥም የድርጅቱ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር  ይቅና አለም አበበ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

 

 

ፋሲካ ሙሉወርቅ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page