የማዕድን ሀብት ልማት ረቂቅ አዋጅ ከዘርፉ እናገኝ የነበረውን ሀብት የሚቀንስ ስለሆነ ሊስተካከል ይገባል በማለት ክልሎች ጠየቁ
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 5፣2015
የማዕድን ሀብት ልማት ረቂቅ አዋጅ ከዘርፉ እናገኝ የነበረውን ሀብት የሚቀንስ ስለሆነ ሊስተካከል ይገባል በማለት ክልሎች ጠየቁ፡፡
በዘርፉ ላይ ያላቸውን ስልጣንም በማቀጨጭ የፌዴራሉን መንግስት የሚያጎለብት ነው ሲሉ ተችተውታል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments