top of page

የማዕድን ሀብት ልማት ረቂቅ አዋጅ ከዘርፉ እናገኝ የነበረውን ሀብት የሚቀንስ ስለሆነ ሊስተካከል ይገባል በማለት ክልሎች ጠየቁ


ሰኔ 5፣2015


የማዕድን ሀብት ልማት ረቂቅ አዋጅ ከዘርፉ እናገኝ የነበረውን ሀብት የሚቀንስ ስለሆነ ሊስተካከል ይገባል በማለት ክልሎች ጠየቁ፡፡

በዘርፉ ላይ ያላቸውን ስልጣንም በማቀጨጭ የፌዴራሉን መንግስት የሚያጎለብት ነው ሲሉ ተችተውታል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page