የካቲት 28፣2016 - የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለጥቅል ሀገራዊ ምርት የሚያበረክተው አስተዋጾ እድገት እየታየበት አይደለም ተባለ
- sheger1021fm
- Mar 7, 2024
- 1 min read
የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለጥቅል ሀገራዊ ምርት የሚያበረክተው አስተዋጾ እድገት እየታየበት አይደለም ተባለ።
ለዘርፉ ከፍተኛ ድጋፍ ያስፈልጋል ሲሉ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናግረዋል።
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments