top of page

ሚያዝያ 3፣2016 - የሚሞቱ ነፍሰ ጡር እናቶችን ለመታደግ የተለያዩ ስራዎች እየተከወኑ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Apr 11, 2024
  • 1 min read

ህክምና ግብአት እጥረት እና በመድሃኒት አለመሟላት የሚሞቱ ነፍሰ ጡር እናቶችን ለመታደግ የተለያዩ ስራዎች እየተከወኑ ነው ተባለ፡፡


ከነዚህም ውስጥ ለጤና ተቋማት የሚከፋፈል የአልትራሳውንድ ግዢ በሂደት ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page