top of page

ሚያዝያ 3፣2016 - የሚሞቱ ነፍሰ ጡር እናቶችን ለመታደግ የተለያዩ ስራዎች እየተከወኑ ነው ተባለ

ህክምና ግብአት እጥረት እና በመድሃኒት አለመሟላት የሚሞቱ ነፍሰ ጡር እናቶችን ለመታደግ የተለያዩ ስራዎች እየተከወኑ ነው ተባለ፡፡


ከነዚህም ውስጥ ለጤና ተቋማት የሚከፋፈል የአልትራሳውንድ ግዢ በሂደት ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


bottom of page