ሚያዝያ 3፣2016 - የሚሞቱ ነፍሰ ጡር እናቶችን ለመታደግ የተለያዩ ስራዎች እየተከወኑ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Apr 11, 2024
- 1 min read
ህክምና ግብአት እጥረት እና በመድሃኒት አለመሟላት የሚሞቱ ነፍሰ ጡር እናቶችን ለመታደግ የተለያዩ ስራዎች እየተከወኑ ነው ተባለ፡፡
ከነዚህም ውስጥ ለጤና ተቋማት የሚከፋፈል የአልትራሳውንድ ግዢ በሂደት ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
コメント