top of page

የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ አለመኖሩና በሚኒስትር ደረጀ መሬትን የሚያስተዳድር ራሱን የቻለ ተቋም አለመኖሩ ኢትዮጵያን ብዙ እንዳሳጣት ይነገራል፡፡

  • Feb 2
  • 1 min read

ጥር 25/2018

 

የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ አለመኖሩና በሚኒስትር ደረጀ መሬትን የሚያስተዳድር ራሱን የቻለ ተቋም አለመኖሩ ኢትዮጵያን ብዙ እንዳሳጣት ይነገራል፡፡

 

ለምርት የሚሆን ለም መሬት ለመንገድና ለኢንዱስትሪ መገንቢያ እየሆነ ፈር የለቀቀ ስራ የሚከወነውም በዚህ ምክንያት ነው ይላሉ የዘርፉ ተመራማሪዎች ፡፡

 

 ስለመፍትሔውም ጠይቀናል፡፡

 

 ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. 

 

ምህረት ስዩም

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

YouTube : https://shorturl.at/18TS1                   

 

 

Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡

ሐምሌ 15 2018 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የህፃናት ማቆያዎቹ ጥቂት ነበሩ ያለው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አሁን ላይ ከፍተኛ መሻሻሎች ታይተውበታል ብሏል፡፡ ጥናቱም በግል እና በመንግስት ማ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page