top of page

ጥቅምት 22፣2016 - የልማት ድርጅቶች ወረቀት አልባ የግዥ ሥርዓት እንዲከተሉ ለማስገደድ የተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ እስከ አሁን አልፀደቀም

  • Nov 2, 2023
  • 1 min read

ሁሉም የመንግስት የልማት ድርጅቶች ወረቀት አልባ የግዥ ሥርዓት እንዲከተሉ ለማስገደድ የተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ እስከ አሁን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አልፀደቀም።


አዋጁ በቶሎ እንዳይፀድቅ አድርገዋል ከተባሉ ምክንያቶች አንዱ ደግሞ የተወሰኑ የልማት ድርጅቶች በዚህ የግዥ ስርአት መካተት የለባቸውም መባሉ ነው።


የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን በበኩሉ የተወሰኑትን ወደ ስርአቱ አስገብቶ ሌሎቹን መተው ፍትሃዊ አይሆንም ይላል።


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page