የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ብቁ የሰው ሀይል እጥረት እንዳለበት ይነገራል
- sheger1021fm
- Jul 4, 2023
- 1 min read
ሰኔ 27፣2015
በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ በየዓመቱ በርካታ ተማሪዎች እየተመረቁ ቢሆንም ዘርፉ ግን አሁንም ብቁ የሰው ሀይል እጥረት እንዳለበት ይነገራል፡፡
በዩኒቨርስቲዎች የሚያስፈልጉ ግብአቶች አለመሟላት እና የቋንቋ ክፍተት ደግሞ ከችግሮች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments