የህዳሴው ግድብ አራተኛ ዙር ውይይት ያለ ስምምነት ተጠናቋልDec 20, 20231 min readበ4 ወር ጊዜ ውስጥ መቋጫ ያገኛል የተባለው የህዳሴው ግድብ አራተኛ ዙር ውይይት ያለ ስምምነት ተጠናቋል፡፡ግብፅ የቅኝ ግዛት አስተሳሰብን ይዛ መቀጠል ችግር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ተናግሯል፡፡አምባሳደር ስለሺ በቀለም ድርድሩ ያለ ስምምነት መጠናቀቁን አስረድተዋል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በ4 ወር ጊዜ ውስጥ መቋጫ ያገኛል የተባለው የህዳሴው ግድብ አራተኛ ዙር ውይይት ያለ ስምምነት ተጠናቋል፡፡ግብፅ የቅኝ ግዛት አስተሳሰብን ይዛ መቀጠል ችግር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ተናግሯል፡፡አምባሳደር ስለሺ በቀለም ድርድሩ ያለ ስምምነት መጠናቀቁን አስረድተዋል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የካቲት 4 2017 - ''ኢትዮጵያ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ፖሊሲ በቀየሩ ቁጥር ችግር ውስጥ እንዳትገባ የራሷን ፖሊሲ ልታሻሽል ይገባል'' የሲቪል እና የሞያ ማህበራት ኮንግረስ
Comments