ዘንድሮ ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩዎች ምዝገባ
- Feb 21
- 1 min read
የካቲት 14/2018
ዘንድሮ ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩዎች ምዝገባ ጊዜ እስከ ፊታችን ሰኞ ድረስ መራዘሙ ይታወቃል፡፡
እጩ ምዝገባ ጊዜው እንዲራዘምላቸው ከጠየቁት መካከል አምስት ፓርቲዎች ያሉበት ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት አንደኛው ነው፡፡
ትብብሩ የእጩ ምዝገባ ጊዜው በመራዘሙ በሚፈልገው ልክ እጩዎቹን አስመዝግቦ እንዲሆን ጠይቀነዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7





Comments