የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የምሠጣቸዉን ምክረ ሃሳቦች ለማስፈጽም ተባባሪ አይደሉም ካላቸዉ 10 አስፈጻሚ መስሪያቤቶች ጋር የገጽ ለገጽ መድርክ እዲዘጋጅለት ፓርላማዉን ሊጠይቅ ነዉ፡;
የፌደራልም የአዲስ አበባም አስፈጻሚ መስሪያቤቶች እነዳሉበት ተነገሯል፡፡
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ፣ የጉሙሩክ ኮሚሽን፣ የአዲስ አበባ መሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ፣ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ የፌደራል ማረያ ቤት ይገኙበታል ተብሏል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments