top of page

ዓለም አቀፍ ትንታኔ - ዊሊያም ሩቶ ምን እያሉ ነው? ሰኔ 14፣2015



አፍሪካ ዕምቅ የተፈጥሮ ሀብት ያላት አህጉር መሆኗ ተደጋግሞ ቢነገርም አህጉሪቱ ዛሬም የአደጉት አገራት እርዳታ ጠባቂ ነች፡፡


የአፍሪካ እና አሜሪካ ፣ የአፍሪካ እና አውሮፓ ግንኙነት መስተካከል አለበት ፣ አፍሪካ ልጆቿን አስተባብራ ማደግ አለባት ያሉ ጥቂት ሀገራት በታሪክ ቢያጋጥሙም ህልማቸው በአጭሩ ተቀጭቷል፡፡


ዛሬም ግን የአፍሪካ ነገር የሚቆጫቸው መሪዎች አሉ፡፡


ወደፊት ወጥተውም ማናገር ጀምረዋል፡፡



እሸቴ አሰፋ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page