top of page

ጥር 23፣2016 - ወላይታ ዞን ተጀምሮ የነበረው የተማሪዎች ምገባ በመቆሙ ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች ቁጥር በርክቷለ ተባለ

  • sheger1021fm
  • Feb 1, 2024
  • 1 min read

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ተጀምሮ የነበረው የተማሪዎች ምገባ በመቆሙ ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች ቁጥር በርክቷለ ተባለ፡፡


በተለይ በቆላማ አካባቢዎች ችግሩ ሊሰፋ እንደሚችል ስጋት መፍጠሩን የዞኑ የትምህርት ቢሮ ለሸገር ተናግሯል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page