top of page

ጥር 23፣2016 - ወላይታ ዞን ተጀምሮ የነበረው የተማሪዎች ምገባ በመቆሙ ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች ቁጥር በርክቷለ ተባለ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ተጀምሮ የነበረው የተማሪዎች ምገባ በመቆሙ ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች ቁጥር በርክቷለ ተባለ፡፡


በተለይ በቆላማ አካባቢዎች ችግሩ ሊሰፋ እንደሚችል ስጋት መፍጠሩን የዞኑ የትምህርት ቢሮ ለሸገር ተናግሯል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page