top of page

ጥቅምት 21፣ 2015-የህዝብ ቁጥር ለመመጠን የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ማብዛት መላ መሆኑ ይነገራል

  • Sep 30, 2022
  • 1 min read




ጥቅምት 21፣ 2015


የህዝብ ቁጥር ለመመጠን የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ማብዛት መላ መሆኑ ይነገራል፡፡


በኢትዮጵያ አገልግሎቱ ባለፉት 20 ዓመታት መሻሻል ማሳየቱ ቢነሳም ነገር ግን ፍላጎት እያላቸው በተለያዩ ጤናዎች ምክንያት የቤተሰብ እቅድ የማይጠቀሙ በርካታ ሴቶች አሉ ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም




Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page