top of page

ጥቅምት 21፣ 2015-የህዝብ ቁጥር ለመመጠን የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ማብዛት መላ መሆኑ ይነገራል





ጥቅምት 21፣ 2015


የህዝብ ቁጥር ለመመጠን የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ማብዛት መላ መሆኑ ይነገራል፡፡


በኢትዮጵያ አገልግሎቱ ባለፉት 20 ዓመታት መሻሻል ማሳየቱ ቢነሳም ነገር ግን ፍላጎት እያላቸው በተለያዩ ጤናዎች ምክንያት የቤተሰብ እቅድ የማይጠቀሙ በርካታ ሴቶች አሉ ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም




bottom of page