top of page

ነሐሴ 25፣2015 - ''ካዌ/CAWEE'' ሀ/ማርያም ደሳለኝን በሻምፒዮናነት ሰይሟል


በአፍሪካ እና በአፍሪካዊያን መሀከል የሚደረገውን የንግድ እንቅስቃሴን ሴቶች በበላይነት እንዲመሩት ለማገዝ የተመሰረተው CAWEE በቅርቡ በኬኒያ እና በአሜሪካ ቢሮ ይከፍታል ተባለ፡፡


CAWEE የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀ/ማርያም ደሳለኝን በሻምፒዮናነት ሰይሟል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page