ሰኔ 29፣2015 - ካለው ስራ በላይ ክፍያ በመፈፀሙ ጉዳዩን መርምሮ ማስተካከያ እንዲያደርግ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ተጠየቀ
- sheger1021fm
- Jul 6, 2023
- 1 min read
Updated: Jul 11, 2023
በተለያዩ የመስኖ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክቶች መሬት ላይ ካለው ስራ በላይ ክፍያ በመፈፀሙ ጉዳዩን መርምሮ ማስተካከያ እንዲያደርግ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ተጠየቀ፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments