top of page

ነሐሴ 12፣2015 - ከ200 በላይ ድርጅቶች ቢከሰሱም አንዳቸውም ላይ ውሳኔ አልተሰጠም ተባለ


ምግብን ከባዕድ ነገሮች ጋር በመቀላቀል፣ ምርትን ከደረጃ በታች በማምረት፣ በሀሰተኛ ሰነድ መድኃኒት ማስገባት እና ሌሎችንም ጥፋት ሲፈፅሙ የተገኙ ከ200 በላይ ድርጅቶች ባለፉት 3 ዓመታት እንዲከሰሱ ቢደረግም አንዳቸውም ላይ ውሳኔ አልተሰጠም ተባለ፡፡


የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን የክስ ሂደቱ እንዲፋጠን የቻልኩትን እያደረኩ ነው ብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page