top of page

ነሐሴ 12፣2015 - ከ200 በላይ ድርጅቶች ቢከሰሱም አንዳቸውም ላይ ውሳኔ አልተሰጠም ተባለ

  • sheger1021fm
  • Aug 18, 2023
  • 1 min read

ምግብን ከባዕድ ነገሮች ጋር በመቀላቀል፣ ምርትን ከደረጃ በታች በማምረት፣ በሀሰተኛ ሰነድ መድኃኒት ማስገባት እና ሌሎችንም ጥፋት ሲፈፅሙ የተገኙ ከ200 በላይ ድርጅቶች ባለፉት 3 ዓመታት እንዲከሰሱ ቢደረግም አንዳቸውም ላይ ውሳኔ አልተሰጠም ተባለ፡፡


የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን የክስ ሂደቱ እንዲፋጠን የቻልኩትን እያደረኩ ነው ብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page