ከፒያሳ ሰራተኛ ሰፈር የጋራ መኖሪያ ቤት ተነስተው ቃሊቲ የገቡ ሰዎች ከሁለት አመት በኋላ በቀድሞውና በአሁኑ መኖሪያ ቤታቸው መካከል ያለው የቤት ስፋት ልዩነት ተሰልቶ ክፈሉ መባላቸውን ተቃወሙ ፡፡
- Aug 4
- 1 min read
ሐምሌ 28 2018
ከፒያሳ ሰራተኛ ሰፈር የጋራ መኖሪያ ቤት ተነስተው ቃሊቲ የገቡ ሰዎች ከሁለት አመት በኋላ በቀድሞውና በአሁኑ መኖሪያ ቤታቸው መካከል ያለው የቤት ስፋት ልዩነት ተሰልቶ ክፈሉ መባላቸውን ተቃወሙ ፡፡
ነዋሪዎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ከፒያሳ ስንነሳ ቃል የተገባልን ይህ አልነበረም ይላሉ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ ቅሬት አቅራቢዎቹ የተሰጣቸው ቤት ከቀድሞው ጋር ሲነፃፀር ስፋቱ እንደሚበልጥ ክፍያም የተጠየቀው በቀድሞው ዝቅተኛ ተመን መሆኑን ተናግሯል፡፡
አሁን ክፈሉ የተባለው የካሬ ልዩነት የተሰላው በአሁኑ ዋጋ ሳይሆን በበፊቱ ነው ይህ የተደረገው እንዳይጎዱ በማሰብ ነው የሚል ምላሽ ተሰጥቶናል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...
ቴዎድሮስ ወርቁ
_edited.jpg)




Comments