top of page

ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል የተባለውን የደብተር ዋጋ ለማረጋጋት እየተሰራ ነው ተባለ

  • Sep 15, 2023
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የንግድ ስራዎች ኮርፖሬሽንና የኢንዱስትሪ ግብአት ልማት ድርጅት ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል የተባለውን የደብተር ዋጋ ለማረጋጋት እየሰራን ነው ብለዋል።


ሁለቱ ተቋማት ከ6 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ደብተር ከውጪ ገዝተው እያስገቡ እንደሚገኙ ተነግሯል።


ከ30 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች አሏት በምትባለው ኢትዮጵያ ሁለቱ ተቋማት ያዘዙት የደብተር መጠን ምን ያህል ገበያውን ያረጋጋው ይሆን?



ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በአለም አቀፍ ደረጃ የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ተቋም መገንባት እንዳለባቸው ተመከረ፡፡

ሰኔ 10/2018 በአለም አቀፍ ደረጃ የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ተቋም መገንባት እንዳለባቸው ተመከረ፡፡ ለዚህም በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ትብብር መፍጠር ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ማጠናከር እና ማስፋፋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page