top of page

ከፃግብጂ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በሰቆጣ እና አካባቢው ተጠልለው የነበሩ ተፈናቃዮች ወደ አካባቢያቸው ቢመለሱም ከባድ ሕይወት እየገፉ ነው ተባለ


ሰኔ 20፣2015


ከፃግብጂ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በሰቆጣ እና አካባቢው ተጠልለው የነበሩ ተፈናቃዮች ወደ አካባቢያቸው ቢመለሱም ከባድ ሕይወት እየገፉ ነው ተባለ፡፡


ገበሬዎችም ከእርሻቸውና ከማሳቸው እየዋሉ አይደሉም ተብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page