top of page

ከጋዜጠኝነት ስነ -ምግባር ውጭ መረጃዎችን የሚያሰራጩ የመገናኛ ብዙኃን


መገናኛ ብዙሃን ለህዝብ የሚያቀርቡት መረጃ የሞያውን ስነ ምግባር የጠበቀ ካልሆነ ከጥቅማቸው ይልቅ ጥፋታቸው እንደሚበረታ ይታወቃል፡፡


ኢትዮጵያም በዚህ ፈተና ውስጥ ያለች ትመስላለች፡፡


የሀሰት መረጃ በመፈብረክ ጥላቻ የሚያራገቡ ፤ ከጋዜጠኝነት ስነ -ምግባር ውጭ የብሔርና የሃይማኖት ፀብ የሚጭሩ መረጃዎችን የሚያቀርቡ በርክተዋል ተብሏል፡፡


በዚህም የዜጎች የሰብአዊ መብት አያያዝ አደጋ ላይ ወድቋል ይላል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብትቶች ኮሚሽን፡፡


የመገናኛ ብዙኃን ምክር ቤትም ችግሩ የበረታ መሆኑን ጠቅሶ እንዲሰተካከል ስልጠና ከመስጠት ጀምሮ ተጠያቂ እስከማድረግ የሚደርስ ስራ እየከወንኩ ነው ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


#Ethiopia#ShegerFM####



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page