ከውጪ ሀገር የሚገቡት የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣቱን ተመራማሪዎች ተናገሩJun 29, 20231 min readሰኔ 8፣2015በኢትዮጵያ ከሀገር በቀሎቹ ይልቅ ከውጪ ሀገር የሚገቡትን የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣታቸው ተመራማሪዎች ተናገሩ፡፡መጤ እፅዋቶች በብልሃት ካልተተከሉ የሀገር በቀሎቹን እንደሚያጠፋቸው የእፅዋት ሳይንስ ባለሞያዎች አሳስበዋል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሰኔ 8፣2015በኢትዮጵያ ከሀገር በቀሎቹ ይልቅ ከውጪ ሀገር የሚገቡትን የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣታቸው ተመራማሪዎች ተናገሩ፡፡መጤ እፅዋቶች በብልሃት ካልተተከሉ የሀገር በቀሎቹን እንደሚያጠፋቸው የእፅዋት ሳይንስ ባለሞያዎች አሳስበዋል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments