top of page

ከውጪ ሀገር የሚገቡት የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣቱን ተመራማሪዎች ተናገሩ


ሰኔ 8፣2015


በኢትዮጵያ ከሀገር በቀሎቹ ይልቅ ከውጪ ሀገር የሚገቡትን የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣታቸው ተመራማሪዎች ተናገሩ፡፡


መጤ እፅዋቶች በብልሃት ካልተተከሉ የሀገር በቀሎቹን እንደሚያጠፋቸው የእፅዋት ሳይንስ ባለሞያዎች አሳስበዋል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page