ከውጪ ሀገር የሚገቡት የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣቱን ተመራማሪዎች ተናገሩ
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 8፣2015
በኢትዮጵያ ከሀገር በቀሎቹ ይልቅ ከውጪ ሀገር የሚገቡትን የእፅዋት ዝርያዎች መትከል ተመራጭ እየሆነ መምጣታቸው ተመራማሪዎች ተናገሩ፡፡
መጤ እፅዋቶች በብልሃት ካልተተከሉ የሀገር በቀሎቹን እንደሚያጠፋቸው የእፅዋት ሳይንስ ባለሞያዎች አሳስበዋል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Commentaires