Jul 281 min readሐምሌ 21፣2015 - ከከተማው መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለበአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ አገልግሎት ሰጪ መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ለቢሮ ኪራይ የሚወጣውን ወጪ ለማስቀረት የግንባታ ስራዎች እየከወንኩ ነው ብሏል፡፡ምህረት ስዩምየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ አገልግሎት ሰጪ መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ለቢሮ ኪራይ የሚወጣውን ወጪ ለማስቀረት የግንባታ ስራዎች እየከወንኩ ነው ብሏል፡፡ምህረት ስዩምየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz