top of page

ከተገነቡት 30 የፍሎራይድ ማጣሪያዎች 22ቱ እንደማይሰሩ ተነግሯል


ሰኔ 23፣2015


የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ ፍሎራይድ ያለባቸው የስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ እንዲያገኙ የማስቻል ሀላፊነቱን አልተወጣም ተባለ፡፡


ከገነባቸው 30 የፍሎራይድ ማጣሪያዎች 22ቱ ስለማይሰሩ ህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ፍለጋ ከ7 ኪሎ ሜትር በላይ እንደሚጓዝ ተሰምቷል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page