top of page

ከተገነቡት 30 የፍሎራይድ ማጣሪያዎች 22ቱ እንደማይሰሩ ተነግሯል

  • sheger1021fm
  • Jul 3, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 23፣2015


የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ ፍሎራይድ ያለባቸው የስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ እንዲያገኙ የማስቻል ሀላፊነቱን አልተወጣም ተባለ፡፡


ከገነባቸው 30 የፍሎራይድ ማጣሪያዎች 22ቱ ስለማይሰሩ ህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ፍለጋ ከ7 ኪሎ ሜትር በላይ እንደሚጓዝ ተሰምቷል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page