top of page

ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ እስከ አሁን ወደ ሀገር ውስጥ የተጓጓዘው 50 በመቶ ያህሉ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 14፣2015


ለ2015/16 የምርት ዘመን ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ እስከ አሁን ወደ ሀገር ውስጥ የተጓጓዘው 50 በመቶ ያህሉ ነው ተባለ፡፡


ይህም ከአምና ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲመሳከር የ30 በመቶ ቅናሽ እንዳለው ተናግሯል፡፡


የአፈር ማዳበሪያ ከዚህ ቀደም ይገባ በነበረው ፍጥነት ያልገባው ከዶላር እጥረት ጋር በተያያዘ ነው ተብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page