top of page

ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ እስከ አሁን ወደ ሀገር ውስጥ የተጓጓዘው 50 በመቶ ያህሉ ነው ተባለ


ሰኔ 14፣2015


ለ2015/16 የምርት ዘመን ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ እስከ አሁን ወደ ሀገር ውስጥ የተጓጓዘው 50 በመቶ ያህሉ ነው ተባለ፡፡


ይህም ከአምና ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲመሳከር የ30 በመቶ ቅናሽ እንዳለው ተናግሯል፡፡


የአፈር ማዳበሪያ ከዚህ ቀደም ይገባ በነበረው ፍጥነት ያልገባው ከዶላር እጥረት ጋር በተያያዘ ነው ተብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page