top of page

ግንቦት 6፣2016 - ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ለሞግዚቶች በተዘጋጀው ስርአት ትምህርት ስልጠና መስጠት እንደሚጀመር ተነገረ

በህጻናት ማቆያ እና መንከባከቢያ ማዕከላት ለሚሰሩ ሞግዚቶች በተዘጋጀው ስርአት ትምህርት ከሚቀጥለው ዓመት መስከረም ወር ጀምሮ ስልጠና መስጠት እንደሚጀመር ተነገረ።


ሥርዓተ ትምህርቱ ማዕከላቱን ከፍተው በሚሰሩ ተቋማት እና ድርጅቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ያቃልላል ተብሏል።


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page