እገዳው ኢትዮጵያን የውጭ አምራቾችን እያሳጣት ነው ተባለNov 1, 20231 min readአሜሪካ ለአፍሪካ ሀገራት የሰጠችው የቀረጥና ኮታ የንግድ እድል የታገደችው ኢትዮጵያ እገዳው የውጭ አምራቾችን እያሳጣት ነው ተባለ፡፡የሀገር ቤት የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች አሁን በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት ገበያ አጥተናል እያሉ ነው፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
አሜሪካ ለአፍሪካ ሀገራት የሰጠችው የቀረጥና ኮታ የንግድ እድል የታገደችው ኢትዮጵያ እገዳው የውጭ አምራቾችን እያሳጣት ነው ተባለ፡፡የሀገር ቤት የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች አሁን በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት ገበያ አጥተናል እያሉ ነው፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የካቲት 4 2017 - ''ኢትዮጵያ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ፖሊሲ በቀየሩ ቁጥር ችግር ውስጥ እንዳትገባ የራሷን ፖሊሲ ልታሻሽል ይገባል'' የሲቪል እና የሞያ ማህበራት ኮንግረስ
Kommentare